ዜጎች ለ#ጽዱኢትዮጵያ በዲጂታል ቴሌቶን እያደረጉ ያለው ድጋፍ ተጠናክሮ መቀጠሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ።ዜጎች ለ#ጽዱኢትዮጵያ በዲጂታል ቴሌቶን እያደረጉ ያለው ድጋፍ ግንቦት 4 ከምሽቱ 12 ሰዓት በኋላ ንቅናቄው ሳይቆም በመቀጠሉ የተገኘ ተረፈ ‘የ50 ሚሊዮን ብር በአንድ ጀምበር’ ዲጂታል ቴሌቶን የተጨማሪ አንድ ቀን ገቢ 61,753,172.47 ብር መሆኑ ተገልጿል:: ይህን ተከትሎ ለ#ጽዱኢትዮጵያ በግንቦት 4 እና 5 የተገኘው ገቢ ድምር 216,253,172 ብር መድረሱን ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የተገኘው መረጃ ያመላክታል
EBC
More Stories
አቶ ሽመልስ አብዲሳ የ ‘ሆረ ፊንፊኔ’ ኢሬቻ በዓል በድምቀት እንዲከበር ያደረጉ አካላትን አመሰገኑ
የጎንጋ ህዝቦች የልማት፥ የወንድማማችነትና የአብሮነት ፎረም እየተካሄደ ነው።
የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል የኢትዮጵያዊያን የአንድነትና የመከባበር ኃይል የሚያሳይ ትልቅ መሰባሰቢያ መድረክ ነው ሲሉ የበዓሉ ታዳሚዎች ገለጹ።