የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከቱርክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃካን ፊዳን ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም የጋራ በሆኑ የሁለትዮሽ፣ ቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ ፍሬያማ ምክክር አድርገዋል፡፡
በሀገራቱ መካከል ያለው ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትና አጋርነት ይበልጥ በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ መወያየታቸውንም በቱርክ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመላክታል፡፡
FBC
Woreda to World
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከቱርክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሃካን ፊዳን ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም የጋራ በሆኑ የሁለትዮሽ፣ ቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ ፍሬያማ ምክክር አድርገዋል፡፡
በሀገራቱ መካከል ያለው ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትና አጋርነት ይበልጥ በሚጠናከርበት ሁኔታ ላይ መወያየታቸውንም በቱርክ የኢትዮጵያ ኤምባሲ መረጃ ያመላክታል፡፡
FBC
More Stories
አቶ ሽመልስ አብዲሳ የ ‘ሆረ ፊንፊኔ’ ኢሬቻ በዓል በድምቀት እንዲከበር ያደረጉ አካላትን አመሰገኑ
የጎንጋ ህዝቦች የልማት፥ የወንድማማችነትና የአብሮነት ፎረም እየተካሄደ ነው።
የሆረ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል የኢትዮጵያዊያን የአንድነትና የመከባበር ኃይል የሚያሳይ ትልቅ መሰባሰቢያ መድረክ ነው ሲሉ የበዓሉ ታዳሚዎች ገለጹ።