በፓናል ውይይቱ የአከባቢው ተወላጆችና ተጋባዥ እንግዶች እየታደሙ ይገኛሉ።
የካፊቾ ብሔር የዘመን መለወጫ በዓል “የቤነ ሻዴዬ ባሮ” ከዛሬው ዕለት ጀምሮ በፓናል ውይይትና በአደባባይ እንደሚከበርም ተገልጿል።
ባህልን መጠበቅን፣ መንከባከብ እንዲሁም በአግባቡ መጠቀም ላይ ትኩረት ያደረገ ጥናታዊ ጽሁፎች በምሁራኞች እንደሚቀርብም ከወጣው መርሀግብር ለመረዳት ተችሏል።
ዘገባው የክልል መንግስት ኮሚኒኬሽን ቢሮ ነው
More Stories
ዛሬ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)ለምክር ቤቱ ማብራሪያ ይሰጣሉ
ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ኢትዮጵያና ዑጋንዳ በቀጣናው ሰላምና ፀጥታን በማስፈን ረገድ ጉልህ ሚና አላቸው አሉ
የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በኮምቦልቻ ከተማ ተጀመረ