በለንደን ማራቶን ክብረ ወሰን በመስበር ያሸነፈችው አትሌት ትዕግስት አሰፋ ከዓለም አቀፉ የድንቃድንቅ መዝገብ (World Guinness Book of Record) እውቅና ተሰጥቷታል።
በሴት አሯሯጮች ብቻ ወይንም ወንድ አሯሯጭ በሌለበት በዓለም አትሌቲክ የፕላቲኒየም ደረጃ በተሰጠው ማራቶን ትዕግስት 2 ሰዓት 15 ደቂቃ 50 ሰከንድ በመግባት አዲስ ክብረ ወሰን አስመዝግባለች።
በአንተነህ ሲሳይ
Woreda to World
በለንደን ማራቶን ክብረ ወሰን በመስበር ያሸነፈችው አትሌት ትዕግስት አሰፋ ከዓለም አቀፉ የድንቃድንቅ መዝገብ (World Guinness Book of Record) እውቅና ተሰጥቷታል።
በሴት አሯሯጮች ብቻ ወይንም ወንድ አሯሯጭ በሌለበት በዓለም አትሌቲክ የፕላቲኒየም ደረጃ በተሰጠው ማራቶን ትዕግስት 2 ሰዓት 15 ደቂቃ 50 ሰከንድ በመግባት አዲስ ክብረ ወሰን አስመዝግባለች።
በአንተነህ ሲሳይ
More Stories
ኢትዮጵያ በፊፋ ደረጃ 147ኛ ሆናለች
ኬቨን ዲብሮይን በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ማንቼስተር ሲቲን እንደሚለቅ ተረጋገጠ
በማሻ ወረዳ በህል ቱሪዝምና ስፖርት ጽ/ቤት አዘጋጅነት ለተከታታይ 5ቀን ስካሄድ የነበረው የእግርኳስ ውድድር ፍጻሜውን አግኝተዋል።