ማሻ ፣ የመጋቢት 03 ፣ 2017 (ማሻ ኤፍ ኤም ) የበጎ አድራጎት ስራ ከሚሰሩ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድጋፍ ከሚያደርግላቸው ተቋማት አንዱ የሆነው ባቡል ኸይር የበጎ አድራጎት ድርጅት በተያዘው የረመዷን ወር ለተቸገሩ ወገኖች ያውለው ዘንድ የ15 ሚሊዮን ብር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በማዕከሉ በመገኘት ድጋፍ አድርጓል።
ባቡል ኸይር የበጎ አድራጎት ድርጅት በቀን ከ4 ሺህ 800 በላይ ለሚሆኑ ሰዎች የምገባ አገልግሎት እንደሚሰጥ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መረጃ ያመለክታል።
ኢቢሲ
More Stories
ኢትዮጵያ ለንግድና ኢንቨስትመንት መጎልበት በትኩረት እየሰራች ነው – ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር)
ትራምፕ በብረት እና አልሙኒየም ምርቶች ላይ የ25 በመቶ ታሪፍ ጣሉ
ከውጭ ባንኮች ጋር ለመወዳደር እየተዘጋጁ መሆኑን ባንኮች ገለጹ