የክልሉ ስራና ክህሎት ቢሮ ኃላፊ አቶ ተስፋዬ እንዳሻዉ በመክፍቻ ንግግራቸው እንደገለጹት አዲሱን ሪፎርም መሰረት ባደረገ መልኩ በአንድ ማዕከል ለህብረተሰቡ አገልግሎት በመስጠት እና የአሰራር ስርዓቱን በማሻሻል ከወቅቱ እሳቤ ጋር በማስተሳሰር የተሻለ ዉጤት ማስመዝገብ አለብን ብለዋል።
የክልሉ ስራና ክህሎት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ሰለሞን አየለ በበኩላቸዉ የተቋማት ግንባታ ለስራ ፈላጊዎችና ኢንተርፕራይዞች የሚሰጡ ህጋዊነትን የማስፈን እና የመንግስታዊ ድጋፍ አገልግሎቶችን በተቀናጀ መልኩ ከአንድ ስፍራ በአንድ አስተባባሪነት ዜጎች አገልግሎት ማግኘት ያስችላል ብለዋል
More Stories
272 ሚሊየን ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ
ህብረተሰቡን በማህበራዊና ኢኮኖም ዘርፎች ተጠቃሚ ለማድረግ እየተደረገ ያለውን ጥረት ሁሉም ልደግፍ እንደምገባ የሸካ ህዝቦች ልማት ማህበር ገለፀ።
የሸካ ህዝቦች ልማት ማህበር 11ኛ ጠቅላላ ጉባኤ በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ መካሄድ ጀምሯል