በቀጣይ ቀናት ወደ ሀገር ውስጥ የማጓጓዝ ሥራውም በፍጥነት እንደሚጀመር ይጠበቃል። ለ2017/18 የምርት ዘመን የ23 ሚሊዮን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ግዢ ለመፈጸም 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ዶላር ተመድቧል። መንግሥት አዲስ የግዢ መመሪያ በማውጣቱ ባለፈው የምርት ዘመን 21 ቢሊዮን ብር ለማዳን መቻሉን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን መረጃ ያመለክታል።
#EBC
Woreda to World
በቀጣይ ቀናት ወደ ሀገር ውስጥ የማጓጓዝ ሥራውም በፍጥነት እንደሚጀመር ይጠበቃል። ለ2017/18 የምርት ዘመን የ23 ሚሊዮን ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ ግዢ ለመፈጸም 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ዶላር ተመድቧል። መንግሥት አዲስ የግዢ መመሪያ በማውጣቱ ባለፈው የምርት ዘመን 21 ቢሊዮን ብር ለማዳን መቻሉን የኢትዮጵያ የግብርና ሥራዎች ኮርፖሬሽን መረጃ ያመለክታል።
#EBC
More Stories
“አስቸኳይ ፓስፖርት እናሰራላችኋለን” በሚል ሰዎችን ሲያጭበረብሩ ነበሩ የተባሉ ተጠርጣሪዎች ተያዙ
3ኛው የፓርላማ ዜጎች ፎረም እየተካሄደ ነው
ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሚደረገው ድጋፍ እንዲጠናከር ጥሪ ቀረበ