በጉብኝቱ የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፣የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ(ዶ/ር)ና የገቢዎች ሚኒስትር አይናም ወይዘሮ ንጉሴ ተሳትፈዋል፡፡ጉብኝቱን አስመልክቶ የከተማ እና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ወይዘሮ ጫልቱ ሳኒ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷”እንኳን ወደ ከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር በሰላም መጣቹሁ፤ የእረፍት ቀናቹሁን ሰውታቹሁ የተቋም ግንባታና የሪፎርም ስራዎቻችንን ስለጎበኛችሁ እጅግ እናመሰግናለን” ብለዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴርን የሪፎርም ስራዎች ጎብኝተዋል፡፡

More Stories
“አስቸኳይ ፓስፖርት እናሰራላችኋለን” በሚል ሰዎችን ሲያጭበረብሩ ነበሩ የተባሉ ተጠርጣሪዎች ተያዙ
3ኛው የፓርላማ ዜጎች ፎረም እየተካሄደ ነው
ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሚደረገው ድጋፍ እንዲጠናከር ጥሪ ቀረበ