ዘለንስኪ እቅዱን ለአሜሪካው ፕሬዝደንት ጆ ባይደን እና እሳቸውን ይተካሉ ተብለዉ ለሚጠበቁት ካማላ ሀሪስ እና ዶናልድ ትራምፕ እንደሚያቀርቡ ተናግረዋልዘለንስኪ ሩሲያን አሸንፍበታለሁ ያሉትን “የድል እቅድ” ይዘው ወደ አሜሪካ አቀኑ።የዩክሬኑ ፕሬዝደንት ቮሎድሚር ዘለንስኪ ስላዘጋጁት “የድል እቅድ” ለቅርብ አጋራቸው ለማስረዳት ወደ አሜሪካ አቅንተዋል።ዘለንስኪ ይህን ጉዞ ያደረጉት በአሜሪካ የዩክሬን ጦርነት ፖሊሲ ላይ ተጽዕኖ ለማሳደር መሆኑን ሮይተርስ ዘግቧል።
Al-Ain
More Stories
የየመኑ ሃውቲ በማዕከላዊ እስራኤል “ወሳኝ ኢላማዎችን” በድሮኖች መትቻለሁ አለ
እስራኤል የተመድ ዋና ጸኃፊ ወደ ሀገሪቱ እንዳይገቡ እግድ ጣለች
እስራኤል በሊባኖስ በፈጸመችው የአየር ላይ ጥቃት ተጨማሪ የሂዝቦላህ ከፍተኛ አመራር መግደሏን አስታውቃለች፡፡