የአንድራቻ ወረዳ ሠላም ጸጥታና ሚላሽ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ እንግዳ ገሊቶ እንደገለጹት ተቋሙ ሁሌም የህዝቡን ሠላም ደህንነትና አንድነት በመጠበቅ የህዝብ ለህዝብ ግንኑኝነትን ሰላማዊ በማድረግ ሙሉ በሙሉ ወደ ልማት ስራ እንድገባ ማድረግ ነው ብለዋል።በመስከረም 20/2017 ዓ ም በጌጫ ከተማ ለሚከበረው የሸካቾ ዘመን መለወጫ በዓል(ማሽቃሮ) በሠላም እንድከበር ከሚመለከተው አካላት ጋር ሰፊ ውይይት በማድረግ ጸጥታ አካላትን በማደራጀት በተጠንቀቅ ላይ እንደሚገኝ ጽህፈት ቤቱ ተናግረዋል።
ዘጋቢ ካሳሁን ደንበሎ
More Stories
“አስቸኳይ ፓስፖርት እናሰራላችኋለን” በሚል ሰዎችን ሲያጭበረብሩ ነበሩ የተባሉ ተጠርጣሪዎች ተያዙ
3ኛው የፓርላማ ዜጎች ፎረም እየተካሄደ ነው
ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሚደረገው ድጋፍ እንዲጠናከር ጥሪ ቀረበ