ኢትዮጵያ በፓኪስታን ካይበር ፓክቱንክዋ በተባለው ግዛት የደረሰውን የሽብር ጥቃት አውግዛለች። ጥቃቱ በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደርን ጨምሮ በርካታ ዲፕሎማቶችን የያዘ ተሽከርካሪ ላይ መፈጸሙን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። ኢትዮጵያ ዲፕሎማቶቹን ሲያጅብ በነበረው የፖሊስ ኦፊሰር ህልፈት ለቤተሰቦች፣ ለፓኪስታን ሕዝብና መንግስት መጽናናትን እንደምትመኝም ሚኒስቴሩ ገልጿል።
EBC
Woreda to World
ኢትዮጵያ በፓኪስታን ካይበር ፓክቱንክዋ በተባለው ግዛት የደረሰውን የሽብር ጥቃት አውግዛለች። ጥቃቱ በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደርን ጨምሮ በርካታ ዲፕሎማቶችን የያዘ ተሽከርካሪ ላይ መፈጸሙን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል። ኢትዮጵያ ዲፕሎማቶቹን ሲያጅብ በነበረው የፖሊስ ኦፊሰር ህልፈት ለቤተሰቦች፣ ለፓኪስታን ሕዝብና መንግስት መጽናናትን እንደምትመኝም ሚኒስቴሩ ገልጿል።
EBC
More Stories
“አስቸኳይ ፓስፖርት እናሰራላችኋለን” በሚል ሰዎችን ሲያጭበረብሩ ነበሩ የተባሉ ተጠርጣሪዎች ተያዙ
3ኛው የፓርላማ ዜጎች ፎረም እየተካሄደ ነው
ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሚደረገው ድጋፍ እንዲጠናከር ጥሪ ቀረበ