በነገው ዕለት የሚከበረውን የሀድያ ብሄር ዘመን መለወጫ በዓል “ያሆዴ” ለማክበር ዝግጅት ተጠናቅቋል፡፡ በዓሉ የሚከበርበት ስፍራ ሀዲይ ነፈራ እንገዶችን ተቀብሎ ለማስተናገድ በሚያስችል ሁኔታ ዝግጁም ሆኗል፡፡ እንዲሁም በ “ያሆዴ” በዓል ባህላዊ እሴት ላይ ያተኮረ የፎቶ አውደ ርዕይና ፌስቲቫል በሆሳዕና ከተማ ተከፍቷል።
EBC
Woreda to World
በነገው ዕለት የሚከበረውን የሀድያ ብሄር ዘመን መለወጫ በዓል “ያሆዴ” ለማክበር ዝግጅት ተጠናቅቋል፡፡ በዓሉ የሚከበርበት ስፍራ ሀዲይ ነፈራ እንገዶችን ተቀብሎ ለማስተናገድ በሚያስችል ሁኔታ ዝግጁም ሆኗል፡፡ እንዲሁም በ “ያሆዴ” በዓል ባህላዊ እሴት ላይ ያተኮረ የፎቶ አውደ ርዕይና ፌስቲቫል በሆሳዕና ከተማ ተከፍቷል።
EBC
More Stories
“አስቸኳይ ፓስፖርት እናሰራላችኋለን” በሚል ሰዎችን ሲያጭበረብሩ ነበሩ የተባሉ ተጠርጣሪዎች ተያዙ
3ኛው የፓርላማ ዜጎች ፎረም እየተካሄደ ነው
ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሚደረገው ድጋፍ እንዲጠናከር ጥሪ ቀረበ