የመስቀል ደመራ እና የኢሬቻ በዓላት ያለምንም የፀጥታ ችግር በሰላም እንዲከበሩ ጠንካራ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል፡፡ፌደራል ፖሊስ ከሌሎች የፀጥታ እና ደኅንነት አካላት ጋር በመሆን ሀገራዊ የፀጥታ ሁኔታዎችን ገምግሟል፡፡ በጳጉሜን ቀናት ሲካሄዱ የነበሩ ፕሮግራሞች፣ የ2017 ዓ.ም የዘመን መለወጫ እና የመውሊድ በዓላት በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች ያለምንም የፀጥታ ችግር በሰላም ተከብረው ማለፋቸው ተገምግሟል፡፡
EBC
More Stories
በ2016 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የ8 ነጥብ 1 በመቶ ዕድገት አስመዝግቧል- ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)
ሙስና የተበላሸ አስተሳሰብ፣ ባህልና አሰራር ውጤት ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ
የሸካ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች የ2017 በጀት ዓመት የዳኞች መደበኛ ስራ የማስጀመሪያ ውይይት መድረክ በማሻ ከተማ አካሂዷል።