በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር ሁለተኛው ምዕራፍ ቡናን ጨምሮ ከ18 ሚሊዮን በላይ ዘርፍ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞችን ይተከላሉ።ለዚህም ተከላ የሚያስፈለግ ቅድሜ ዝግጅት ስራም ተጠናቋል።ነሀሴ 17 በሚከናወነው ሀገር አቀፍ የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሀግብር በክልሉ በተለዩ 813 ቦታዎች ቡናን ጨምሮ 18.9 ሚሊዮን ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸው ችግኞችን ለመትከል የሚያስችል የችግኝ እና የጉድጓድ ዝግጅት ስራም ተጠናቋል። በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር ከአንድ ሚሊዮን በላይ የህብረተሰብ ክፍሎች በቀጥታ ተሳታፊ ይሆናሉ የዘገበው የክልሉ መ/ኮ/ጉ/ቢሮ ነው
በክልሉ በአንድ ጀንበር 18 ነጥብ 9 ሚሊዮን ችግኝ ለመትከል የሚያስችል የቅድመ ዝግጅት ስራ ተጠናቋል

More Stories
“አስቸኳይ ፓስፖርት እናሰራላችኋለን” በሚል ሰዎችን ሲያጭበረብሩ ነበሩ የተባሉ ተጠርጣሪዎች ተያዙ
3ኛው የፓርላማ ዜጎች ፎረም እየተካሄደ ነው
ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሚደረገው ድጋፍ እንዲጠናከር ጥሪ ቀረበ