የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን በፓሪሱ ኦሊምፒክ በማራቶን ውድድር ለሀገሩ የወርቅ ሜዳሊያ ላስገኘው አትሌት ታምራት ቶላ የኮማንደርነት ማዕረግ ሰጥቷል፡፡በተመሳሳይ ለአትሌት ትግስት አሰፋ የምክትል ኮማንደርነት፣ ለአትሌት ለሜቻ ግርማ የዋና ኢንስፔክተር፣ ለአትሌት ሲሳይ ለማ የዋና ኢንስፔክተር ማእረግ መስጠቱ ታውቋል።
FBC
Woreda to World
የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን በፓሪሱ ኦሊምፒክ በማራቶን ውድድር ለሀገሩ የወርቅ ሜዳሊያ ላስገኘው አትሌት ታምራት ቶላ የኮማንደርነት ማዕረግ ሰጥቷል፡፡በተመሳሳይ ለአትሌት ትግስት አሰፋ የምክትል ኮማንደርነት፣ ለአትሌት ለሜቻ ግርማ የዋና ኢንስፔክተር፣ ለአትሌት ሲሳይ ለማ የዋና ኢንስፔክተር ማእረግ መስጠቱ ታውቋል።
FBC
More Stories
እስራኤል በሊባኖስ የከፈተችው ውግያ የጋዛውን ጦርነት ያህል ይከፋ ይሆን?
ዛሬ የ2017 የኢሬቻ ፎረም አካሂደናል።
በ2016 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የ8 ነጥብ 1 በመቶ ዕድገት አስመዝግቧል- ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)