በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የተመራው ልዑካን ቡድን በሸካ ዞን ማሻ ወረዳ ይና ቀበሌ የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር አካል የሆነውን የችግኝ ተከላ አካሂደዋል።
ከፍራፍሬ ዝሪያዎች አንዱ የሆነው የአቮካዶ ችግኝ የተተከለ ሲሆን በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች የይና አጥቢያ ምዕመናን እና መዘምራን በመርሃግብሩ እንደተሳተፉ ታውቋል።
በመርሃ ግብሩ የክልሉ መንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ፀጋዬ ማና የክልሉ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት፣የክልል፣የዞን፣የወረዳ አመራሮች እንዲሁም የይና ቀበሌ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል ሲል የዘገበው የዞኑ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ነው።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የተመራው ልዑካን ቡድን በሸካ ዞን ማሻ ወረዳ አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ።
በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የተመራው ልዑካን ቡድን በሸካ ዞን ማሻ ወረዳ ይና ቀበሌ የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር አካል የሆነውን የችግኝ ተከላ አካሂደዋል።
ከፍራፍሬ ዝሪያዎች አንዱ የሆነው የአቮካዶ ችግኝ የተተከለ ሲሆን በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች የይና አጥቢያ ምዕመናን እና መዘምራን በመርሃግብሩ እንደተሳተፉ ታውቋል።
በመርሃ ግብሩ የክልሉ መንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ፀጋዬ ማና የክልሉ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት፣የክልል፣የዞን፣የወረዳ አመራሮች እንዲሁም የይና ቀበሌ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል ሲል የዘገበው የዞኑ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ነው።
More Stories
በ2016 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የ8 ነጥብ 1 በመቶ ዕድገት አስመዝግቧል- ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)
ሙስና የተበላሸ አስተሳሰብ፣ ባህልና አሰራር ውጤት ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ
የሸካ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች የ2017 በጀት ዓመት የዳኞች መደበኛ ስራ የማስጀመሪያ ውይይት መድረክ በማሻ ከተማ አካሂዷል።