የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዛሬው ዕለት ወደ ፖላንድ ሪፐብሊክ ርዕሰ መዲና ዋርሶ አዲስ በረራ ጀመሩን አስታውቋል።አዲሱ በረራ በሳምንት አራት ቀናት እንደሚደረግ የተገለጸ ሲሆን፤ በአፍሪካ እና በፖላንድ መካከል ያለውን ሁለንተናዊ ግንኙነት ወደ አዲስ ምዕራፍ የሚያሻግር እንደሚሆን ከአየር መንገዱ የተገኘው መረጃ ያመላክታል።የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ ትልቁ የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ እንደሆነም ይነገርለታል።
EBC
More Stories
ኢትዮጵያ የፊታችን ነሀሴ በአንካራ በሚካሄደው ድርድር ምን ትጠብቃለች?
የአይቻልም እና የአይሆንም መንፈስን መስበር ከተቻለ የማይቻል ነገር የለም “- ተማሪ ወጋየሁ ወራጆ
ዛሬ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)ለምክር ቤቱ ማብራሪያ ይሰጣሉ