17ኛው የአውሮፓ ዋንጫ ከሁለት ቀናት እረፍት በኋላ ቅዳሜ በጥሎ ማለፍ ውድድሮች ይመለሳል
ለዋንጫው ቅድመ ግምት የተሰጣቸው አራት ሀገራት ጥሎ ማለፉን መቀላቀላቸውን አረጋግጠዋልበ17ኛው የአውሮፓ ዋንጫ ጥሎ ማለፉን የተቀላቀሉ 16 ሀገራት ታውቀዋል፡፡በውድድሩ ለዋንጫ ቅድመ ግምት ከተሰጣቸው ሀገራት እንግሊዝ ደካማ የሚባል አፈጻጸም ቢኖራትም ጥሎ ማለፉን መቀላቀሏን አረጋግጣለች፡፡ በሁለት ጨዋታዎች አቻ ወጥታ አንድ ጨዋታ አሸንፋ ጥሎ ማለፉን የተቀላቀለችው እንግሊዝ በጥሎ ማለፉ በሚኖራት ጨዋታዎች ዝቅተኛ የማሸነፍ ግምት ተሰጥቷታል፡፡ ቅዳሜ በሚጀምረው የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ሲውዘርላንድን ከጣሊያን ሲያገናኝ አዘጋጇ ሀገር ጀርመን ከዴንማርክ ጋር የምትጫወት ይሆናል፡፡
AL-AIN
More Stories
ኢትዮጵያ በፊፋ ደረጃ 147ኛ ሆናለች
ኬቨን ዲብሮይን በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ማንቼስተር ሲቲን እንደሚለቅ ተረጋገጠ
በማሻ ወረዳ በህል ቱሪዝምና ስፖርት ጽ/ቤት አዘጋጅነት ለተከታታይ 5ቀን ስካሄድ የነበረው የእግርኳስ ውድድር ፍጻሜውን አግኝተዋል።