ቤልጂየም የወሲብ ንግድን እንደ ማንኛውም ሌሎች ሙያዎች መስራት እንደሚቻል የሚፈቅድ ህግ አጽድቃለች።
በዚህ ህግ መሰረት ወደ ወሲብ ንብግ ለመግባት ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ መያዝን እንደ መስፈርት ያስቀመጠች ሲሆን ህጉ በመጽደቁ አስቀድመው በድብቅ ሲሰሩ የነበሩ ተቋማት እና ግለሰቦች ደስተኞች መሆናቸውን ተናግረዋል።
እንደ ዩሮ ኒውስ ዘገባ ከሆነ በወሲብ ንግድ የተሰማሩ ሰዎች አገልግሎቱን ለመስጠት ከተቋቋሙ ድርጅቶች እና ፈላጊዎች ጋር መዋዋል ይችላሉ ተብሏል።
Al-Ain
More Stories
የጋዛው ጦርነት የሚቆም ከሆነ ሄዝቦላ በእስራኤል ላይ ጥቃት መሰንዘሩን እንደሚያቆም አስታወቀ
የሀውቲ ታጣቂዎች በእስራኤሏ ሀይፋ ወሳኝ ኢላማ ላይ ጥቃት ማድረሳቸውን ገለጹ
በህንድ ሀይማኖታዊ ስነ ስርዓት ላይ በተፈጠረ መተፋፈግ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 121 ደረሰ