ባለፉት 8 ወራት እስራኤል እና ሂዝቦላ በሚሳይል ተኩስ ሲለዋወጡ ሰንብተዋል
ባለፉት 8 ወራት እስራኤል እና ሂዝቦላ በሚሳይል ተኩስ ሲለዋወጡ ሰንብተዋል
እስራኤል በሊባኖስ እግረኛ ጦሯን ለማሰማራት ዝግጅቷን ማጠናቀቋን አስታውቃለች፡፡
የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚንስትር እስራኤል ካትዝ “እየበረታ ለመጣው የሂዝቦላ ትንኮሳ ምላሽ ለመስጠት ሁሉን አቀፍ ጦርነት ለማድረግ ዝግጅቶች ተደርገዋል” ነው ብለዋል፡፡
Al-Ain
More Stories
የጋዛው ጦርነት የሚቆም ከሆነ ሄዝቦላ በእስራኤል ላይ ጥቃት መሰንዘሩን እንደሚያቆም አስታወቀ
የሀውቲ ታጣቂዎች በእስራኤሏ ሀይፋ ወሳኝ ኢላማ ላይ ጥቃት ማድረሳቸውን ገለጹ
በህንድ ሀይማኖታዊ ስነ ስርዓት ላይ በተፈጠረ መተፋፈግ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 121 ደረሰ