ከሳምንታት በፊት በ34 ክሶች ጥፋተኛ የተባሉት ዶናልድ ትራምፕ የፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ቅስቀሳቸውን እንደቀጠሉ ናቸው
ዶናልድ ትራምፕ ምክትላቸው ጥቁር አሜሪካዊ አልያም ሴት እንደሚያደርጉ ይጠበቃል
ዶናልድ ትራምፕ ስምንት እጩ ምክትል ፕሬዝዳንቶችን አጩ።
ዶናልድ ትራምፕ በቀጣዩ ሕዳር ወር ላይ በሚካሄደው የአሜሪካ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ላይ ሪፐብሊካን ፓርቲን ወክለው እንደሚወዳደሩ ይጠበቃል።
አስገድዶ ደፈራ እና ግብር መሰወርን ጨምሮ በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረው ክስ የተመሰረተባቸው ዶናልድ ትራምፕ እጩ ምክትል ፕሬዝዳንት በቅርቡ እንደሚመርጡ አስታውቀዋል።
በአሜሪካ ፖለቲካ የመራጮችን ድምጽ ለማግኘት በሚል ከምርጫ በፊት የምክትል ፕሬዝዳንትን ማንነት ማሳወቅ የተለመደ ነው።
ዶናልድ ትራምፕም ለዚህ እንዲረዳቸው ስምንት እጩ ምክትል ፕሬዝዳንት ያሳወቁ ሲሆን የእጩዎች ገንዘብ ሁኔታ፣ ፈቃደኝነት እና ሌሎች መረጃዎች እየተሰባሰቡ እንደሆነ ተገልጿል።
Al-Ain
More Stories
የጋዛው ጦርነት የሚቆም ከሆነ ሄዝቦላ በእስራኤል ላይ ጥቃት መሰንዘሩን እንደሚያቆም አስታወቀ
የሀውቲ ታጣቂዎች በእስራኤሏ ሀይፋ ወሳኝ ኢላማ ላይ ጥቃት ማድረሳቸውን ገለጹ
በህንድ ሀይማኖታዊ ስነ ስርዓት ላይ በተፈጠረ መተፋፈግ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 121 ደረሰ