ማሻ ፣ የመጋቢት 03 ፣ 2017 (ማሻ ኤፍ ኤም ) የበጎ አድራጎት ስራ ከሚሰሩ እና የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ድጋፍ ከሚያደርግላቸው ተቋማት አንዱ የሆነው ባቡል ኸይር የበጎ አድራጎት ድርጅት በተያዘው የረመዷን ወር ለተቸገሩ ወገኖች ያውለው ዘንድ የ15 ሚሊዮን ብር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በማዕከሉ በመገኘት ድጋፍ አድርጓል።
ባቡል ኸይር የበጎ አድራጎት ድርጅት በቀን ከ4 ሺህ 800 በላይ ለሚሆኑ ሰዎች የምገባ አገልግሎት እንደሚሰጥ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መረጃ ያመለክታል።
ኢቢሲ
More Stories
ወደ ሀገር ውስጥ የተጓጓዘው የአፈር ማዳበሪያ መጠን 9 ነጥብ 6 ሚሊየን ኩንታል ደረሰ
ሶስተኛው የአፍሪካ የማዕድን ፎረም ዛሬ ይጀመራል
የኢትዮጵያ አየር መንገድ የመጀመሪያውን የቢዝነስ ጀት አውሮፕላን ወደ ሀገር ውስጥ ማስገባቱን አስታወቀ