ማሻ፣ የካቲት 12፣ 2017 (ደሬቴድ ማሻ ቅርንጫፍ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ምሽት አስቶን ቪላ ከሊቨርፑል የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል፡፡
ምሽት 4፡30 በሚካሄደው ጨዋታ አስቶን ቪላ በሜዳው ሊጉን በመምራት ላይ የሚገኘውን ሊቨርፑል የሚገጥም ይሆናል፡፡
በጥሩ የዝውውር መስኮት ንቁ ተሳታፊ የነበሩት እና ጠንካራ ተጫዋቾችን ያስፈረሙት ቪላዎቹ የሊጉን ዋንጫ ለማንሳት እየተፋለመ ለሚገኘው ሊቨርፑል ፈተና እንደሚሆኑበት ይጠበቃል።
በጨዋታው ከሊቨርፑል በኩል ኮዲ ጋክፖ እና ጆ ጎሜዝ በጉዳት ምክንያት እንደማይሰለፉ ተመላክቷል፡፡
More Stories
የቀድሞው የሪያል ማድሪድ ኮከብ ማርሴሎ ጫማ ሰቀለ
አርሰናል ከካራባኦ ዋንጫ ተሰናበተ
ስኬት በጠንካራ ሥራ ብቻ እንደሚገኝ የሚያስተምረው የክርስቲያኖ ሮናልዶ ሕይወት