የዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮለድሚር ዘለንስኪ የሩሲያ እና የዩክሬን ጦርነት ለማቆም ከሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን ጋር በድርድር ጠረጴዛ ላይ ለመቀመጥ ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል ።
ፕሬዝዳንቱ ከፒርስ ሞርጋን ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ፑቲንን እንደ “ጠላት” እንደሚመለከቷቸው ገልጸው ነገር ግን “ለዩክሬን ህዝብ ሰላም የሚያመጣ ከሆነ ቀጥተኛ ድርድር ለማድረግ ዝግጁ ነኝ” ብለዋል፡፡
በድርድሩ ላይ ከሁለቱ ፕሬዝዳንቶች ባለፈ አራት ታዛቢዎች እንዲሳተፉ እንደሚፈልጉ የገለጹት ፕሬዝዳንቱ ማንነታቸውን በይፋ ከመናገር ተቆጥበዋል፡፡
More Stories
የዩክሬን አየር ሃይል 106 የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትቶ መጣሉን አስታውቋል፡፡
ትራምፕ ጦርነቱን በመጀመር እና ስምምነት ላይ ባለመድረስ ዩክሬንን ወቀሱ
የማሻ ወረዳ ምክር ቤት 4 ኛ ዙር12ኛ ዓመት የሥራ ዘመን12 ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል።