የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ዶ/ር የተመራው ልዑክ ለይፋዊ ስራ ጉብኝት ኮንታ ዞን ገብቷል።
ልዑኩ ወደ ኮንታ ዞን ሲደርስ የኮንታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታከለ ተስፉን ጨምሮ ሌሎች የዞን፣የአመያ ከተማ አስተዳደር የመንግስትና የፓርቲ ከፍተኛ ስራ ኃላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ርዕሰ መስተዳድሩ በዞኑ አመያ ዙሪያ ወረዳ ሼታ ጫሬ ቀበሌ በ105 ሄ/ር ላይ የለማውን የባቄላ ማሳ የጎበኙ ሲሆን በቆይታቸው ሌሎች በዞኑ ውስጥ እየተሰሩ ያሉ የልማት ስራዎችን ይጎበኛሉ ተብሎም ይጠበቃል።
More Stories
ሆን ተብሎ በሰው አማካኝነት የሚፈጸሙ የእሳት ቃጠሎዎችና የፎረንሲክ ምርመራ አንድምታ…
ፑቲን በሩሲያ አየር ክልል ውስጥ ስለተከሰከሰው የአዘርባጃን አውሮፕላን ይቅርታ ጠየቁ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሥራና ክህሎት ቢሮ በአዲሱ ሪፎርም ዕሳቤዎችና በአንድ ማዕከል አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ ለዘርፉ አመራሮችና ባለሙያዎች በቦንጋ ከተማ ስልጠና ሰጠ።