ርዕሰ መሥተዳድሩ 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መከበሩ ዘርፈ ብዙ ፋይዳ እንዳለውም አንስተዋል፡፡ 32 ብሔረሰቦችን አቅፎ የያዘው ክልሉ የብልፅግና ትሩፋት ማሳያ፣ የጥበብ መፍለቂያ እንዲሁም የሰላም እና የመቻቻል ተምሳሌት መሆኑንም አስታውቃል፡፡ 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን “ሀገራዊ መግባባት ለሕብረብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ሐሳብ በአርባምንጭ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡፡
ኢትዮጵያ ዓለም የሚቀናበት ባህል እና ወግ ባለቤት መሆኗን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ተናግረዋል፡፡

More Stories
የዩክሬን አየር ሃይል 106 የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትቶ መጣሉን አስታውቋል፡፡
ትራምፕ ጦርነቱን በመጀመር እና ስምምነት ላይ ባለመድረስ ዩክሬንን ወቀሱ
የማሻ ወረዳ ምክር ቤት 4 ኛ ዙር12ኛ ዓመት የሥራ ዘመን12 ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል።