የሸካ ዞን ውሃ ማዕድን ና ኢነርጂ መምሪያ 2016 ዓ.ም እቅድ አፈፃፀምና የ2017 በጀት ዓመት የ1ኛ ሩብ ዓመት አፈፃፀምን አሰመልክቶ የምክክር መድረክ በማሻ ከተማ ተካሂደዋል።በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሸካ ዞን ምክትል አስተዳዳሪና የዞኑ ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ መምሪያ ኃላፊ አቶ በላቸው ጋራ እንደገለፁት የዞኑን የንፁ መጠጥ ውሃ ሺፋን ከነበርበት 37 .5 ፐርሰንት ወደ 45 መቶ ለማድረስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።ለስራ አፈጻጸም እንደችግርና ክፍተት ለተነሱት ጥያቄዎችና አስተያየቶች ከሚመለከታቸው አካላቶች ምላሾችና ማብራሪያዎች ተሰጥቶባቸዋል።
ዘጋቢ ትዕግስት በዛብህ
More Stories
ምርታማነትን በማሳደግ የተሟላ ሃገራዊ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ከሁሉም አባላት ይጠበቃል፦አቶ የሺዋስ ዓለሙ
ምክር ቤቱ አራት ስምምነቶችን አጸደቀ
ለውጭ ባለሀብቶች ዝግ ሆነው የቆዩ ዘርፎች መከፈት የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንትን እያሳደገ ነው