በ13ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ-ግብር ሊቨርፑል ማንቺስተር ሲቲን 2 ለ 0 አሸንፏል።በአንፊልድ በተደረገው ጨዋታ ሞሃመድ ሳላህ እና ጋክፖ ለሊቨርፑል ጎሎቹን አስቆጥረዋል፡፡በሊቨርፑል እና በማንቺስተር ሲቲ መካከል ያለው የነጥብ ልዩነት ወደ 11 ከፍ ብሏል። ሊቨርፑል ፕሪሚየር ሊጉን በ34 ነጥብ እየመራ ሲሆን አርሰናል ደግሞ በ25 ነጥብ ይከተላል። የአምናው ሻምፒዮን ሲቲ በ 23 ነጥብ 5ኛ ደረጃ ላይ ይገኛል፡፡
EBC
More Stories
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሊቨርፑል ከአስቶን ቪላ ጋር ይጫወታሉ
የቀድሞው የሪያል ማድሪድ ኮከብ ማርሴሎ ጫማ ሰቀለ
አርሰናል ከካራባኦ ዋንጫ ተሰናበተ