የከተማ ልማት ለማረጋገጥና የአቅርቦትና ፍላጎት መመጣጠን በማህበራዊና በኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴዎች ለተለያዩ አገልግሎቶች ሚቹ የሆነ ከተማ መፍጠር ያስፈልጋል ተብለዋል።የከተማ መዋቅራዊ ፕላን ከሁሉ አስቀድሞ እጅጉን አስፈላጊ መሆኑን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የከተሞች ፕላን ኢኒስቲትዩት ላነርር እና የቴፒ ከተማ መዋቅራዊ ፕላን ፕሮጀት አስተባባሪ አቶ ታከለ ጉበላ ገልጸዋል። የከተማዋን ስትራቴጂካዊ ፕላን ወደ መዋቅራዊ ፕላን ወይም የከተማውን የቆዳ ስፋት ከነበረበት 2 ሺ 5 መቶ ሄክታር ወደ 6ሺ5 መቶ 60 ሄክታር በማሳደግ የነበረዉን ፕላን መከለስና የተለያዩ ተግባራት በጥልቀት እየተከናወነ አብዛኛዉ ስራ በመጠናቀቅ ላይ ይገኛል ብለዋል ።
ዘጋቢ ጌትነት ገረመዉ
More Stories
“አስቸኳይ ፓስፖርት እናሰራላችኋለን” በሚል ሰዎችን ሲያጭበረብሩ ነበሩ የተባሉ ተጠርጣሪዎች ተያዙ
3ኛው የፓርላማ ዜጎች ፎረም እየተካሄደ ነው
ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሚደረገው ድጋፍ እንዲጠናከር ጥሪ ቀረበ