የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን በሴካፋ ከ20 ዓመት በታች ውድድር ዛሬ ከዑጋንዳ ጋር ጨዋታቸውን ያደርጋል፡፡ለዛሬው ጨዋታ ዝግጅት ሲያደርግ የቆው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከትናንት በስቲያ እና ትናንት በታንዛኒያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የስልጠና ማዕከል እና ኬ ኤም ሲ ስታዲየም ልምምዱን ሠርቷል፡፡በዛሬው ዕለትም በአዛም ኮምፕሌክስ ስታዲየም 12 ሠዓት ላይ የመጀመርያ የምድብ ጨዋታውን ከዑጋንዳ ጋር እንደሚደርግ የወጣው መርሐ-ግብር አመላክቷል፡፡
FBC
More Stories
በፕሪሚየር ሊጉ ሊግ ማንቸስተር ዩናይትድ እና አስቶንቪላ አቻ ተለያዩ
ማንቼስተር ሲቲ እና ኒውካስል ዩናይትድ ነጥብ ተጋሩ
በፕሪሚየር ሊጉ አዳማ ከተማ ባህር ዳር ከተማን 1 ለ 0 አሸነፈ