በ7ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርኃ ግብር ማንቸስተር ዩናይትድ በቪላ ፓርክ ስታዲየም አስቶንቪላን የገጠመበት ጨዋታ ያለምንም ግብ ተጠናቅቋል። ውጤቱን ተከትሎ ማንቸስተር ዩናይትድ በስምንት ነጥብ 14ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። በሌላ በኩል ቼልሲ በስታንፎርድ ብሪጅ ኖቲንግሃም ፎረስትን አስተናግዶ 1 ለ 1 አቻ ተለያይቷል።
EBC
Woreda to World
በ7ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርኃ ግብር ማንቸስተር ዩናይትድ በቪላ ፓርክ ስታዲየም አስቶንቪላን የገጠመበት ጨዋታ ያለምንም ግብ ተጠናቅቋል። ውጤቱን ተከትሎ ማንቸስተር ዩናይትድ በስምንት ነጥብ 14ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። በሌላ በኩል ቼልሲ በስታንፎርድ ብሪጅ ኖቲንግሃም ፎረስትን አስተናግዶ 1 ለ 1 አቻ ተለያይቷል።
EBC
More Stories
ኢትዮጵያና ዑጋንዳ ዛሬ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ
ማንቼስተር ሲቲ እና ኒውካስል ዩናይትድ ነጥብ ተጋሩ
በፕሪሚየር ሊጉ አዳማ ከተማ ባህር ዳር ከተማን 1 ለ 0 አሸነፈ