በ7ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርኃ ግብር ማንቸስተር ዩናይትድ በቪላ ፓርክ ስታዲየም አስቶንቪላን የገጠመበት ጨዋታ ያለምንም ግብ ተጠናቅቋል። ውጤቱን ተከትሎ ማንቸስተር ዩናይትድ በስምንት ነጥብ 14ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። በሌላ በኩል ቼልሲ በስታንፎርድ ብሪጅ ኖቲንግሃም ፎረስትን አስተናግዶ 1 ለ 1 አቻ ተለያይቷል።
EBC
Woreda to World
በ7ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርኃ ግብር ማንቸስተር ዩናይትድ በቪላ ፓርክ ስታዲየም አስቶንቪላን የገጠመበት ጨዋታ ያለምንም ግብ ተጠናቅቋል። ውጤቱን ተከትሎ ማንቸስተር ዩናይትድ በስምንት ነጥብ 14ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። በሌላ በኩል ቼልሲ በስታንፎርድ ብሪጅ ኖቲንግሃም ፎረስትን አስተናግዶ 1 ለ 1 አቻ ተለያይቷል።
EBC
More Stories
ኢትዮጵያ በፊፋ ደረጃ 147ኛ ሆናለች
ኬቨን ዲብሮይን በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ማንቼስተር ሲቲን እንደሚለቅ ተረጋገጠ
በማሻ ወረዳ በህል ቱሪዝምና ስፖርት ጽ/ቤት አዘጋጅነት ለተከታታይ 5ቀን ስካሄድ የነበረው የእግርኳስ ውድድር ፍጻሜውን አግኝተዋል።