ኢራን ትናንት ምሽት ከ180 በላይ ባለስቲክ ሚሳይሎችን ወደ እስራኤል አስወንጭፋችእስራኤል የተመድ ዋና ጸኃፊ ወደ ሀገሪቱ እንዳይገቡ እግድ ጣለች።የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በዛሬው እለት እንዳስታወቁት የተመድ ዋና ጸኃፊ አንቶኒየ ጉተሬዝ ኢራን በእስራኤል የፈጸመችውን ጥቃት “በግልጽ” ባለማውገዛቸው ምክንያት ወደ ሀገሪቱ እንዳይገቡ እግድ ጥለውባቸዋል።
AL-AIN
Woreda to World
ኢራን ትናንት ምሽት ከ180 በላይ ባለስቲክ ሚሳይሎችን ወደ እስራኤል አስወንጭፋችእስራኤል የተመድ ዋና ጸኃፊ ወደ ሀገሪቱ እንዳይገቡ እግድ ጣለች።የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በዛሬው እለት እንዳስታወቁት የተመድ ዋና ጸኃፊ አንቶኒየ ጉተሬዝ ኢራን በእስራኤል የፈጸመችውን ጥቃት “በግልጽ” ባለማውገዛቸው ምክንያት ወደ ሀገሪቱ እንዳይገቡ እግድ ጥለውባቸዋል።
AL-AIN
More Stories
የዩክሬን አየር ሃይል 106 የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትቶ መጣሉን አስታውቋል፡፡
ትራምፕ ጦርነቱን በመጀመር እና ስምምነት ላይ ባለመድረስ ዩክሬንን ወቀሱ
ሩሲያ በዩክሬን ጦርነት ጉዳይ ንግግር ለመጀመር አጥጋቢ እቅድ እንዳልደረሳት ገለጸች