ኢራን ትናንት ምሽት ከ180 በላይ ባለስቲክ ሚሳይሎችን ወደ እስራኤል አስወንጭፋችእስራኤል የተመድ ዋና ጸኃፊ ወደ ሀገሪቱ እንዳይገቡ እግድ ጣለች።የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በዛሬው እለት እንዳስታወቁት የተመድ ዋና ጸኃፊ አንቶኒየ ጉተሬዝ ኢራን በእስራኤል የፈጸመችውን ጥቃት “በግልጽ” ባለማውገዛቸው ምክንያት ወደ ሀገሪቱ እንዳይገቡ እግድ ጥለውባቸዋል።
AL-AIN
Woreda to World
ኢራን ትናንት ምሽት ከ180 በላይ ባለስቲክ ሚሳይሎችን ወደ እስራኤል አስወንጭፋችእስራኤል የተመድ ዋና ጸኃፊ ወደ ሀገሪቱ እንዳይገቡ እግድ ጣለች።የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በዛሬው እለት እንዳስታወቁት የተመድ ዋና ጸኃፊ አንቶኒየ ጉተሬዝ ኢራን በእስራኤል የፈጸመችውን ጥቃት “በግልጽ” ባለማውገዛቸው ምክንያት ወደ ሀገሪቱ እንዳይገቡ እግድ ጥለውባቸዋል።
AL-AIN
More Stories
የየመኑ ሃውቲ በማዕከላዊ እስራኤል “ወሳኝ ኢላማዎችን” በድሮኖች መትቻለሁ አለ
እስራኤል በሊባኖስ በፈጸመችው የአየር ላይ ጥቃት ተጨማሪ የሂዝቦላህ ከፍተኛ አመራር መግደሏን አስታውቃለች፡፡
ብራድፒት ነኝ በሚል ሁለት ሴቶችን 362 ሺህ ዶላር ያጭበረበረው ሰው