የማህበሩን ይፋዊ ዓርማ ኮሚቴው አሳውቋል #ትርጓሜዎችን በሚመለከት#የተያያዙ እጆች ወንድማማችነትን ፣ ትብብርንና በጋራ ማደግን ፣#መሃል ክብ ውስጥ ያለው ቡና ችግኝ ልማትን/እድገትን፣እንዲሁም ካፋ የቡና መገኛ መሆኑን በተጨማሪም ጎንጋዎች በሚገኙበት አካባቢዎች ቡና በስፋት የሚመረት መሆኑን-#አረንጓዴው የተፈጥሮ ልምላሜን#ላይኛውና በታችኛው ፅሁፍ መሀል ያለው ነጫጭ ቀለበቶች ትብብርን፣መጀጋገፍን#ቢጫ ነጠብጣብ የወንድማማችነት መጠባበቅን ያመለክታል፣ለዓመታት ሳይገናኙ ተራርቀው የቆዩት የጎንጋ ህዝቦች ተገናኝተዉ በአንድነት ይመክራሉ።የእርስ በርስ ግንኙነትና ትብብርን በማጠናከር ነገን የተሻለ ለማድረግ ይመካከራሉ።ሁላችሁም የጎንጋ ህዝቦች እና ወዳጆች በዚህ ታሪካዊው የፎረም ቀን እንዲትገኙ አዘጋጅ ኮሚቴው ይጋብዛቸዋል ።
Woreda to World
More Stories
በ2016 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የ8 ነጥብ 1 በመቶ ዕድገት አስመዝግቧል- ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)
ሙስና የተበላሸ አስተሳሰብ፣ ባህልና አሰራር ውጤት ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ
የሸካ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች የ2017 በጀት ዓመት የዳኞች መደበኛ ስራ የማስጀመሪያ ውይይት መድረክ በማሻ ከተማ አካሂዷል።