በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት መርሃ ግብር አዳማ ከተማ ባህር ዳር ከተማን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ለአዳማ ከተማ ብቸኛዋን የማሸነፊያ ግብ ስንታየሁ መንግስቱ በ67ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል፡፡ በፕሪሚየር ሊጉ ቀድሞ በተደረገ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡
በፕሪሚየር ሊጉ አዳማ ከተማ ባህር ዳር ከተማን 1 ለ 0 አሸነፈ

Woreda to World
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛ ሳምንት መርሃ ግብር አዳማ ከተማ ባህር ዳር ከተማን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ለአዳማ ከተማ ብቸኛዋን የማሸነፊያ ግብ ስንታየሁ መንግስቱ በ67ኛው ደቂቃ አስቆጥሯል፡፡ በፕሪሚየር ሊጉ ቀድሞ በተደረገ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡
More Stories
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሊቨርፑል ከአስቶን ቪላ ጋር ይጫወታሉ
የዩክሬን አየር ሃይል 106 የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትቶ መጣሉን አስታውቋል፡፡
ትራምፕ ጦርነቱን በመጀመር እና ስምምነት ላይ ባለመድረስ ዩክሬንን ወቀሱ