ሥራአስፈጻሚው በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ “ዛሬ ከአዳማ ወደ ጅቡቲ የመጀመሪያ የቁም እንስሳትን በባቡር ወደ ውጭ መላክ እንጀምራለን” ብለዋል፡፡የቁም እንስሳቱን በባቡር ወደ ውጭ ማጓጓዙ በእንስሳት ላይ ያለውን የትራንስፖርት ጫና በመቀነስ የኤክስፖርት ስጋ ጥራትን እንደሚሳድግ አመላክተዋል፡፡ይህም ኢትዮጵያ ለውጤታማ እና ዘላቂ ንግድ ያላትን ቁርጠኝነት ያሳያል ያሉት ዋና ሥራ አስፈጻሚው÷ ኢትዮጵያ በድንበር ላይ የሚደረጉ የካፒታል ፍሰቶችን ለማሳደግ ያላትን ቁርጠኝነት እንደሚያሳይ አስረድተዋል(ኤፍ ቢ ሲ)
ከአዳማ-ጂቡቲ የቁም እንስሳት የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ይፋ ሆነከአዳማ ወደ ጂቡቲ የቁም እንስሳት የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ይፋ መሆኑን የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አክሲዮን ማኅበር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ታከለ ኡማ (ኢ/ር) አስታወቁ፡፡

More Stories
የዩክሬን አየር ሃይል 106 የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትቶ መጣሉን አስታውቋል፡፡
ትራምፕ ጦርነቱን በመጀመር እና ስምምነት ላይ ባለመድረስ ዩክሬንን ወቀሱ
የማሻ ወረዳ ምክር ቤት 4 ኛ ዙር12ኛ ዓመት የሥራ ዘመን12 ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል።