ዛሬ የሀገራችን የሉዓላዊነት የክብር ከፍታ ሳይዛነፍ እንዲጠበቅ ላደረጉ ዜጎች ከፍ ያለ ክብር ለመስጠት በተዘጋጀ ኤግዚቢሽንና የፓናል ውይይት ተገኝተናል፡፡
ይህ ቀን የትናንት መስዋዕትነትን መዘከሪያ ብቻ ሳይሆን ዛሬ ላለችውና ነገ ፀንታ ለምትኖረው ኢትዮጵያም ሁለንተናዊ ሉዓላዊነት ለማስከበር ለሚተጉ ዜጎች ጭምር የተሰናዳ መዘክር ነው።
የዚህ ትውልድ አባል የሆን እኛ፣ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ሉዓላዊነት ሲሉ ዋጋ የከፈሉ ውድ ኢትዮጵያውያን ዕዳ አለብን፡፡
በመሆኑም ይህንን ዕዳ ዘመኑ በሚጠይቀው ልክ ለመክፈልና የተረከብነውን አደራ ለመወጣት ቁርጠኝነታችንን በተግባር ማሳየት ይገባናል፡፡“
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
More Stories
የዩክሬን አየር ሃይል 106 የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትቶ መጣሉን አስታውቋል፡፡
ትራምፕ ጦርነቱን በመጀመር እና ስምምነት ላይ ባለመድረስ ዩክሬንን ወቀሱ
የማሻ ወረዳ ምክር ቤት 4 ኛ ዙር12ኛ ዓመት የሥራ ዘመን12 ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል።