የሰላም ሚኒስቴር ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የ7ኛው ሀገር አቀፍ የሰላምና ፀጥታ ምክክር መድረክ በሆሳዕና ከተማ መካሄድ ጀምሯል።በሰላም ሚኒስቴር የ2016 በጀት ዓመት ሀገር አቀፍ የሰላም ግንባታና በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ዘርፎች የተከናወኑ ተግባራት ላይ በመድረኩ ውይይት እንደሚደረግ ተመላክቷል።በፌዴራሊዝም፣ በመንግስታት ግንኙነትና በግጭት አስተዳደር ዙሪያ የተከናወኑ ተግባራት ሪፖርት ቀርቦ ምክክር እንደሚደረግበትም ተጠቁሟል።
EBC
More Stories
በ2016 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የ8 ነጥብ 1 በመቶ ዕድገት አስመዝግቧል- ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)
ሙስና የተበላሸ አስተሳሰብ፣ ባህልና አሰራር ውጤት ነው – ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ
የሸካ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤቶች የ2017 በጀት ዓመት የዳኞች መደበኛ ስራ የማስጀመሪያ ውይይት መድረክ በማሻ ከተማ አካሂዷል።