የዝንጀሮ ፈንጣጣ ስርጭት አሁን በሚገኝበት ደረጃ አፍሪካ 10 ሚሊየን ዶዝ ክትባት ያስፈልጋታልበአፍሪካ የተከሰተውን የዝንጀሮ ፈንጣጣ (ኤም ፖክስ) ስርጭትን ለመከላከል እየተደረገ የሚገኝው ጥረት ከፍተኛ የገንዘብ እጥረት እንዳለበት የአፍሪካ ሲዲስ አስታወቀ።ተቋሙ በአሁኑ ወቅት በአህጉሪቷ የተለያዩ አካባቢዎች ስርጭቱ እየጨመረ የመጣውን በሽታ ለመቆጣጠር የሚገኝው የፈንድ ድጋፍ ከከትባት ውድነት ጋር ተያይዞ እክል እንደፈተረበት ገልጿል።
Al-Ain
More Stories
የየመኑ ሃውቲ በማዕከላዊ እስራኤል “ወሳኝ ኢላማዎችን” በድሮኖች መትቻለሁ አለ
እስራኤል የተመድ ዋና ጸኃፊ ወደ ሀገሪቱ እንዳይገቡ እግድ ጣለች
እስራኤል በሊባኖስ በፈጸመችው የአየር ላይ ጥቃት ተጨማሪ የሂዝቦላህ ከፍተኛ አመራር መግደሏን አስታውቃለች፡፡