ዋሽንግተን በዚህ ጦርነት ዋነኛ የኬቭ አጋር በመሆን ወታደራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ድጋፎችን እያደረገች ዘልቃለችዘለንስኪ ጦርነቱን ሊያስቆም ይችላል ያሉትን የሰላም እቅድ ለአሜሪካ ሊያቀርቡ ነው።የዩክሬኑ ፕሬዝደንት ቮልደሚር ዘለንስኪ ከሩሲያ ጋር እየተደረገ የሚገኝውን ጦርነት ሊያስቆም ይችላል ያሉትን እቅድ ለአሜሪካ እንደሚያቀርቡ አስታወቁ፡፡እቅዱ ለአሁናዊው የአሜሪካ ፕሬዝደንት ጆ ባይደን እና ለ2024ቱ ፕሬዝዳንታዊ እጩዎች ካማላ ሃሪስ እንዲሁም ዶናልድ ትራምፕ የሚቀርብ ይሆናል ነው የተባለው፡፡
Al-Ain
More Stories
የየመኑ ሃውቲ በማዕከላዊ እስራኤል “ወሳኝ ኢላማዎችን” በድሮኖች መትቻለሁ አለ
እስራኤል የተመድ ዋና ጸኃፊ ወደ ሀገሪቱ እንዳይገቡ እግድ ጣለች
እስራኤል በሊባኖስ በፈጸመችው የአየር ላይ ጥቃት ተጨማሪ የሂዝቦላህ ከፍተኛ አመራር መግደሏን አስታውቃለች፡፡