አቶ አልማው ዘውዴየደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በአዲሱ ፍኖተ ካርታ መሠረት በመማር ማስተማሩ ዘርፍ የተሻለ ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን ገልጸዋል።በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ በክልሉ በ2016 የትምህርት ዘመን ከተመዘገበው ውጤት የበለጠ ለማስመዝገብ በተቀናጅ መንገድ መስራትን ይጠይቃል ብለዋል።እንደ ሀገር ትምህርት ለትውልድ በሚል መሪ ሐሳብ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስተር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ ያስጀመሩት ለመማር ማስተማር ሚቹ ያልሆኑና ከደረጃ በታች የሆኑ ትምህርት ቤቶችን መለየትና ደረጃቸውን ማሳደግ ከተሰሩት ሪፎርሞች መካከል ይገኙበታል ብለዋል።
በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በትምህርት ዘርፍ የተመዘገበውን ውጤት በ2017 ለመድገም የሁሉም ህብረተሰብ ርብርብ ይጠይቃል ፦

More Stories
የዩክሬን አየር ሃይል 106 የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትቶ መጣሉን አስታውቋል፡፡
ትራምፕ ጦርነቱን በመጀመር እና ስምምነት ላይ ባለመድረስ ዩክሬንን ወቀሱ
የማሻ ወረዳ ምክር ቤት 4 ኛ ዙር12ኛ ዓመት የሥራ ዘመን12 ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል።