አቶ አልማው ዘውዴየደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በአዲሱ ፍኖተ ካርታ መሠረት በመማር ማስተማሩ ዘርፍ የተሻለ ውጤት እየተመዘገበ መሆኑን ገልጸዋል።በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ በክልሉ በ2016 የትምህርት ዘመን ከተመዘገበው ውጤት የበለጠ ለማስመዝገብ በተቀናጅ መንገድ መስራትን ይጠይቃል ብለዋል።እንደ ሀገር ትምህርት ለትውልድ በሚል መሪ ሐሳብ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስተር ዶ/ር ዐብይ አሕመድ ያስጀመሩት ለመማር ማስተማር ሚቹ ያልሆኑና ከደረጃ በታች የሆኑ ትምህርት ቤቶችን መለየትና ደረጃቸውን ማሳደግ ከተሰሩት ሪፎርሞች መካከል ይገኙበታል ብለዋል።
በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በትምህርት ዘርፍ የተመዘገበውን ውጤት በ2017 ለመድገም የሁሉም ህብረተሰብ ርብርብ ይጠይቃል ፦

More Stories
የዘመኑን ዐርበኝነት እውን ለማድረግ ራስን ለመቻል በሚደረጉ የልማት ሥራዎች ዙሪያ-መለስ ትጋት ከኹሉም ዜጎች ይጠበቃል። -የኢፌዲሪ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሰብስቤ ሻዌኖ እንኳን ለ116ኛው የኢትዮጵያ ፖሊስ ምሥረታ ቀን በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል።
በሸካ ዞን ቴፒ ከ55 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው በክልሉ የመጀመሪያ የሆነው የግል ጤና ጣቢያ የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ በተገኙበት ተመረቀ።