ሰላማዊት ካሳ በአንድ ጀንበር 600 ሚሊዮን ችግኞችን የመትከል መርሐ ግብር ከማለዳው 12 ሰአት ጀምሮ አሁን መግለጫው እስከተሰጠበት ሰአት ድረስ 594 ሚሊዮን ችግኝ በመላው አገሪቱ መተከሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ አስታውቀዋል።በአረንጓዴ አሻራ የአንድ ጀምበር 600 ሚሊየን ችግኞችን የመትከል መርሐ ግብር በሁሉም የኢትዮጵያ ክፍሎች እየተካሄደ ይገኛል።የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴዔታ ሰላማዊት ካሳ በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እስካሁን ድረስ 594 ሚሊየን ችግኝ መተከሉን ገልጸዋል
EBC
More Stories
የዩክሬን አየር ሃይል 106 የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትቶ መጣሉን አስታውቋል፡፡
ትራምፕ ጦርነቱን በመጀመር እና ስምምነት ላይ ባለመድረስ ዩክሬንን ወቀሱ
የማሻ ወረዳ ምክር ቤት 4 ኛ ዙር12ኛ ዓመት የሥራ ዘመን12 ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል።