የሩሲያ ሱ-34፣ ሱ-35 እና ሚግ-31 አውሮፕላኖች በዚህ የአየር ጦር ሰፈር እንደነበሩ የዩክሬን ጦር ገልጿልዩክሬን ሩሲያ ውስጥ ዘልቃ በመግባት የአየር ጦር ሰፈር መደብደቧን ገለጸች።የዩክሬን ጦር በምዕራብ ሩሲያ በሊፕስክ ግዛት በሚገኘው የአየር ጦር ሰፈር ላይ ሌሊቱን ባደረሰው ድብደባ ቦምቦችን ማውደሙን እና በርካታ ፍንዳታዎችን ማድረሱን ገልጿል።ኪቭ በሩሲያ የአየር ኃይል ሰፈሮች ላይ ጥቃት እያደረሰች ያለችው፣ ሩሲያ የጦር አውሮፕላኖቿን ተጠቅማ የምታደርሰውን የማጥቃት አቅም ለማዳከም ነው።
Al Ain
More Stories
ሩሲያ በዩክሬን የኢነርጂ መሰረተ ልማት ተቋማት ላይ የምትፈጽመውን ጥቃት ለማቆም ተስማማች
አሜሪካ በየመን የሀውቲ ታጣቂዎች ላይ አዲስ የአየር ጥቃት መፈጸሟ ተገለጸ
ትራምፕ “የወንበዴ” ቡድን አባላት ናቸው ያሏቸውን ከ200 በላይ ቬንዙዌላውያን ከአሜሪካ አባረሩ