October 4, 2024

Masha Fm Woreda to World

Woreda to World

ኢራን ሀኒየህ የተገደሉት ካረፈበት ክፍል ውጭ በተተኮሰ የአጭር ርቀት ሮኬት መሆኑን አስታወቀች

የሀማስ የፖለቲካ መሪ የሆኑት ሀኒየህ የተገደሉት በአዲሱ የኢራን ፕሬዝደንት ፔዝሽኪያኒ በዓለ ሲመት ላይ ከተሳተፉ በኋላ ነው

ሀኒየህ የሀማስ የፖለቲካ ቢሮ ዋና መቀመጫ በሚገኝባት ኳታር በትናንትናው እለት ስርአተ ቁብሩ ተፈጽሟል

 ኢራን ሀኒየህ የተገደሉት ካረፈበት ክፍል ውጭ በተተኮሰ የአጭር ርቀት ሮኬት መሆኑን አስታወቀች።

የኢራን አብዮታዊ ጥበቃ ኃይል(አይአርጂሲ) ወይም የኢራን ጦር የሀማስ ፖለቲካ መሪ እስማኤል ሀኒየህ የተገደለው ከነበረበት የእንግዳ ማረፊያ ህንጻ በቅርብ ርቀት በተተኮሰ የአጭር ርቀት ሮኬት መሆኑን አስታውቋል።ጦሩ ለግድያው ከባድ የአጸፋ ምላሽ እንደሚሰጥ በድጋሚ ዝቷል።

Al-Ain