የሀማስ የፖለቲካ መሪ የሆኑት ሀኒየህ የተገደሉት በአዲሱ የኢራን ፕሬዝደንት ፔዝሽኪያኒ በዓለ ሲመት ላይ ከተሳተፉ በኋላ ነው
ሀኒየህ የሀማስ የፖለቲካ ቢሮ ዋና መቀመጫ በሚገኝባት ኳታር በትናንትናው እለት ስርአተ ቁብሩ ተፈጽሟል
ኢራን ሀኒየህ የተገደሉት ካረፈበት ክፍል ውጭ በተተኮሰ የአጭር ርቀት ሮኬት መሆኑን አስታወቀች።
የኢራን አብዮታዊ ጥበቃ ኃይል(አይአርጂሲ) ወይም የኢራን ጦር የሀማስ ፖለቲካ መሪ እስማኤል ሀኒየህ የተገደለው ከነበረበት የእንግዳ ማረፊያ ህንጻ በቅርብ ርቀት በተተኮሰ የአጭር ርቀት ሮኬት መሆኑን አስታውቋል።ጦሩ ለግድያው ከባድ የአጸፋ ምላሽ እንደሚሰጥ በድጋሚ ዝቷል።
Al-Ain
More Stories
የዩክሬን አየር ሃይል 106 የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትቶ መጣሉን አስታውቋል፡፡
ትራምፕ ጦርነቱን በመጀመር እና ስምምነት ላይ ባለመድረስ ዩክሬንን ወቀሱ
ሩሲያ በዩክሬን ጦርነት ጉዳይ ንግግር ለመጀመር አጥጋቢ እቅድ እንዳልደረሳት ገለጸች