በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የተመራው ልዑካን ቡድን በሸካ ዞን ማሻ ወረዳ ይና ቀበሌ የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር አካል የሆነውን የችግኝ ተከላ አካሂደዋል።
ከፍራፍሬ ዝሪያዎች አንዱ የሆነው የአቮካዶ ችግኝ የተተከለ ሲሆን በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች የይና አጥቢያ ምዕመናን እና መዘምራን በመርሃግብሩ እንደተሳተፉ ታውቋል።
በመርሃ ግብሩ የክልሉ መንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ፀጋዬ ማና የክልሉ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት፣የክልል፣የዞን፣የወረዳ አመራሮች እንዲሁም የይና ቀበሌ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል ሲል የዘገበው የዞኑ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ነው።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የተመራው ልዑካን ቡድን በሸካ ዞን ማሻ ወረዳ አረንጓዴ አሻራቸውን አኖሩ።
በክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የተመራው ልዑካን ቡድን በሸካ ዞን ማሻ ወረዳ ይና ቀበሌ የአረንጓዴ አሻራ መርሃግብር አካል የሆነውን የችግኝ ተከላ አካሂደዋል።
ከፍራፍሬ ዝሪያዎች አንዱ የሆነው የአቮካዶ ችግኝ የተተከለ ሲሆን በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች የይና አጥቢያ ምዕመናን እና መዘምራን በመርሃግብሩ እንደተሳተፉ ታውቋል።
በመርሃ ግብሩ የክልሉ መንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ፀጋዬ ማና የክልሉ አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት፣የክልል፣የዞን፣የወረዳ አመራሮች እንዲሁም የይና ቀበሌ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል ሲል የዘገበው የዞኑ የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ነው።
More Stories
3ኛው የፓርላማ ዜጎች ፎረም እየተካሄደ ነው
ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሚደረገው ድጋፍ እንዲጠናከር ጥሪ ቀረበ
ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ልዩ የአዳር ትምህርት ተመቻችቶ የመማር ማስተማር ስራ መጀመሩ የበለጠ ውጤት እንድናስመዘግብ አግዞናል ሲሉ በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ ልዩ የአዳር ትምህርት እድል ያገኙ ተማሪዎች ገለፁ ።