የሁለተኛ ዙር የተፈጥሮ ሳይንስ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ መልቀቂያ ፈተና በዛሬው ዕለት መሰጠት ጀምሯል። የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት ባወጣው መርሃ ግብር መሰረት የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች ከዛሬ ጀምሮ እስከ ሃምሌ 11 ቀን 2016 ዓ.ም ባሉት ተከታታይ ቀናት ፈተናውን እንደሚወስዱ ተገልጿል፡፡ ተማሪዎች ፈተናውን እየወሰዱ የሚገኙት በበይነ መረብ (Online) እና በወረቀት መሆኑም ተጠቅሷል።
EBC
More Stories
እስራኤል በሊባኖስ የከፈተችው ውግያ የጋዛውን ጦርነት ያህል ይከፋ ይሆን?
ዛሬ የ2017 የኢሬቻ ፎረም አካሂደናል።
በ2016 የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ የ8 ነጥብ 1 በመቶ ዕድገት አስመዝግቧል- ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)