ፕሬዝዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ አስመራ ሲደርሱ የኤርትራው አቻቸው ኢሳያስ አፈወርቂ አቀባበል እንዳደረጉላቸው የኤርትራ ማስታወቂያ ሚኒስትር የማነ ገብረመስቀል አስታውቀዋል።ፕሬዝዳንቱ ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የወደብ ስምምነት ከፈረመች ወዲህ በአስመራ ጉብኝት ሲያደርጉ የዛሬው ለሁለተኛ ጊዜ ነው።ሁለቱ መሪዎች የሞቃዲሾ እና አስመራ የሁለትዮሽ ትብብርን በሚያጠናክሩ ጉዳዮች ላይ ይመክራሉ ተብሏል።
Al-Ain
More Stories
የዩክሬን አየር ሃይል 106 የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትቶ መጣሉን አስታውቋል፡፡
ትራምፕ ጦርነቱን በመጀመር እና ስምምነት ላይ ባለመድረስ ዩክሬንን ወቀሱ
ሩሲያ በዩክሬን ጦርነት ጉዳይ ንግግር ለመጀመር አጥጋቢ እቅድ እንዳልደረሳት ገለጸች