October 5, 2024

Masha Fm Woreda to World

Woreda to World

አዲሱ የብሪታኒያ ጠ/ሚኒስትር “ጥገኝነት ጠያቂዎችን ወደ ሩዋንዳ የመላክ እቅድ በይፋ ተሰርዟል” አሉ

አዲሱ የብሪታኒያ ጠ/ሚኒስትር “ጥገኝነት ጠያቂዎችን ወደ ሩዋንዳ የመላክ እቅድ በይፋ ተሰርዟል” አሉ

ጠቅላይ ሚንስትር ኬር ስታርመር ስራ ከጀመሩ በኋላ በሰጡት የመጀመሪያ መግለጫቸው በቀድሞው የወግ አጥባቂ መንግስት ቀርቦ የነበረው አወዛጋቢው የሩዋንዳ የስደት ፖሊሲ መሰረዙን አስታውቀዋል።

ስታርመር ውጤታማ ያልሆኑ እና ኢሰብአዊ የሆኑ የኢሚግሬሽን እርምጃዎችን ለማስቆም ቁርጠኛ መሆናቸውንም አረጋግጠዋል ነው የተባለው።

ጠቅላይ ሚንስትር ኬር ስታርመር በዳውኒንግ ስትሪት ጽህፈት ቤታቸው ባደረጉት ንግግር የሩዋንዳው የስደተኞች እቅድ ገና ከጅምሩ ሞቶ የተቀበረ ነው ብለዋል።

Al-Ain