ተማሪ ወጋየሁ ወራጆ አይነ ስውርና አካል ጉደተኛ የሆነው የአዲስ አበባ ዩኒቭሲቲ የከፍተኛ ማዕረግ ተመራቂ ነው።የገጠሙት ፈተናዎች ለበርካታ ዓመታት ትምህርት እንዲያቋርጥ ቢያስገድዱትም ህልሙን ከማሳካት እንዳላገዱትም ነው ተማሪ ወጋየሁ ወራጆ የሚናገረው።ፈተናዎችን አሸንፎ ወደ ትምህርት አለም ተመልሶ ትምህርቱን በጥሩ ውጤት በድል ያጠናቀቀ የማዕረግ ተመራቂ መሆኑን ነው ዩኒቨርሲቲው ያስታወቀው።
Al-Ain
More Stories
የዩክሬን አየር ሃይል 106 የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትቶ መጣሉን አስታውቋል፡፡
ትራምፕ ጦርነቱን በመጀመር እና ስምምነት ላይ ባለመድረስ ዩክሬንን ወቀሱ
የማሻ ወረዳ ምክር ቤት 4 ኛ ዙር12ኛ ዓመት የሥራ ዘመን12 ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል።