ተማሪ ወጋየሁ ወራጆ አይነ ስውርና አካል ጉደተኛ የሆነው የአዲስ አበባ ዩኒቭሲቲ የከፍተኛ ማዕረግ ተመራቂ ነው።የገጠሙት ፈተናዎች ለበርካታ ዓመታት ትምህርት እንዲያቋርጥ ቢያስገድዱትም ህልሙን ከማሳካት እንዳላገዱትም ነው ተማሪ ወጋየሁ ወራጆ የሚናገረው።ፈተናዎችን አሸንፎ ወደ ትምህርት አለም ተመልሶ ትምህርቱን በጥሩ ውጤት በድል ያጠናቀቀ የማዕረግ ተመራቂ መሆኑን ነው ዩኒቨርሲቲው ያስታወቀው።
Al-Ain
More Stories
“አስቸኳይ ፓስፖርት እናሰራላችኋለን” በሚል ሰዎችን ሲያጭበረብሩ ነበሩ የተባሉ ተጠርጣሪዎች ተያዙ
3ኛው የፓርላማ ዜጎች ፎረም እየተካሄደ ነው
ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሚደረገው ድጋፍ እንዲጠናከር ጥሪ ቀረበ