የቡድኑ ምክትል መሪ ጦርነቱ በዚህ የሚቀጥል ከሆነ የእስራኤል ትልልቅ ከተሞች በሮኬት ኢላማዎቻችን ውስጥ ናቸው ብለዋል
በእስራኤል እና በሂዝቦላ መካከል ያለው ውጥረት ወደ ለየለት ጦርነት እንዳያመራ ከፍተኛ ስጋት አንዣቧል
የጋዛው ጦርነት የሚቆም ከሆነ ሄዝቦላ በእስራኤል ላይ ጥቃት መሰንዘሩን እንደሚያቆም አስታወቀ፡፡
የቡድኑ ምክትል መሪ ሼክ ናይም ካሲም “በግጭቱ የተሳተፍነው ለሀማስ እና ለፍልስጤማውያን ያለንን አጋርነት ለማሳየት ነው፤ እስራኤል ውግያውን የምታቆም ከሆነ ያለምንም ውይይት እኛም ጥቃት ማድረሳችን እናቆማለን” ብለዋል፡፡
Al-Ain
More Stories
የሀውቲ ታጣቂዎች በእስራኤሏ ሀይፋ ወሳኝ ኢላማ ላይ ጥቃት ማድረሳቸውን ገለጹ
በህንድ ሀይማኖታዊ ስነ ስርዓት ላይ በተፈጠረ መተፋፈግ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 121 ደረሰ
በአንድ ቀን ብቻ ከ1 ሺህ በላይ የሩሲያ ወታደሮች ተገድለዋል