የቡድኑ ምክትል መሪ ጦርነቱ በዚህ የሚቀጥል ከሆነ የእስራኤል ትልልቅ ከተሞች በሮኬት ኢላማዎቻችን ውስጥ ናቸው ብለዋል
በእስራኤል እና በሂዝቦላ መካከል ያለው ውጥረት ወደ ለየለት ጦርነት እንዳያመራ ከፍተኛ ስጋት አንዣቧል
የጋዛው ጦርነት የሚቆም ከሆነ ሄዝቦላ በእስራኤል ላይ ጥቃት መሰንዘሩን እንደሚያቆም አስታወቀ፡፡
የቡድኑ ምክትል መሪ ሼክ ናይም ካሲም “በግጭቱ የተሳተፍነው ለሀማስ እና ለፍልስጤማውያን ያለንን አጋርነት ለማሳየት ነው፤ እስራኤል ውግያውን የምታቆም ከሆነ ያለምንም ውይይት እኛም ጥቃት ማድረሳችን እናቆማለን” ብለዋል፡፡
Al-Ain
More Stories
ሩሲያ በዩክሬን የኢነርጂ መሰረተ ልማት ተቋማት ላይ የምትፈጽመውን ጥቃት ለማቆም ተስማማች
አሜሪካ በየመን የሀውቲ ታጣቂዎች ላይ አዲስ የአየር ጥቃት መፈጸሟ ተገለጸ
ትራምፕ “የወንበዴ” ቡድን አባላት ናቸው ያሏቸውን ከ200 በላይ ቬንዙዌላውያን ከአሜሪካ አባረሩ