የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዛሬው ዕለት ወደ ፖላንድ ሪፐብሊክ ርዕሰ መዲና ዋርሶ አዲስ በረራ ጀመሩን አስታውቋል።አዲሱ በረራ በሳምንት አራት ቀናት እንደሚደረግ የተገለጸ ሲሆን፤ በአፍሪካ እና በፖላንድ መካከል ያለውን ሁለንተናዊ ግንኙነት ወደ አዲስ ምዕራፍ የሚያሻግር እንደሚሆን ከአየር መንገዱ የተገኘው መረጃ ያመላክታል።የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ ትልቁ የአየር ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪ እንደሆነም ይነገርለታል።
EBC
More Stories
የዩክሬን አየር ሃይል 106 የሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትቶ መጣሉን አስታውቋል፡፡
ትራምፕ ጦርነቱን በመጀመር እና ስምምነት ላይ ባለመድረስ ዩክሬንን ወቀሱ
የማሻ ወረዳ ምክር ቤት 4 ኛ ዙር12ኛ ዓመት የሥራ ዘመን12 ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል።